ነገረ መጽሐፍት

“ነገረ መጽሐፍት – ቤባኒያ”

በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወ/ሥላሴ የሥነጥበብ ማዕከል ከሚዘጋጁ የሥነጥበባት መርሐግብሮች ውስጥ

  • የፊታችን ቅዳሜ ነሐሴ 20,2015 ዓ.ም በማዕከሉ አስተባባሪነት በዛጎል መጽሐፍ ባንክ አዘጋጅነት በየ15 ቀኑ የሚሰናዳው “ነገረ መጽሐፍት” ዝግጅት “ቤባኒያ” ልቦለድ  መጽሐፍ ላይ እንዳለጌታ ከበደ (ዶ/ር) ከደራሲ አለማየሁ ገላጋይ ጋር ቆይታ ያደርጋል።
  • ይህ ውይይት ከቀኑ 8:00 እስከ 11:00 ይካሄዳል።
advertise on addis events