የግብዣ ጥሪ

የግብዣ ጥሪ

የግብዣ ጥሪ

” ለከፍታ መንገድ የአዕምሮ ማዕድ የተሻለች ኢትዮጵያ ለተሻለ ትውልድ “ በሚል መሪ ቃል የሃገራችን ስኬታማ ሰዎች የተጋበዙበት ድንቅ መሰናዶ፡
በዕለቱ ከ20 በላይ የሃገራችን ትጉሃን ባለሃብቶችና ምሁራን ይገኛሉ። ልምድና ጥበባቸውን ያካፍላሉ ከ 1500 በላይ ወጣቶች ይታደማሉ የሰራ ኔትዎርክ እና የቢዝነስ ትስስር ይፈጥራል።
ተጋባዥ እንግዶች:

  • ክቡር ዶ/ር ሳሙኤል ታፈሰ
    • የሰንሻይን ኢቨስትመንት ግሩፕ ባለቤት እና ፕሬዝዳንት
  • ሰለሞን ቦጋለ
    • የፊልም ትዋናይ እና የበጎ ፍቃድ አምባሳደር
  • ዮሴፍ በቀል
    • የፓይንተርስ አምራር ልህቀት ማሰልጠኛ ተቋም መስራች

ቀን: ቀዳሜ ሰኔ 11, 2014
ሰዓት: ከ 11:00 እስከ 2:00 ሰዓት
አድራሻ: ኢሊሊ ሆቴል
መግቢያ: 100 ብር
ለበለጠ መረጃ:

  • +251911534999
  • +251944304007
  • +251911859433
advertise on addis events
Event Details
Photos
የግብዣ ጥሪ
Event Details