ኪናዊ የሀሳብ ማእድ
በታሪክ እና ኪነጥበብ ቅኝት ማህበራዊ
አብሮነት እና የኢኮኖሚ መነቃቃትን እናቀጣጥል !
ቀን: ሐምሌ 4 2014
ሰዓት: ከ 11 ሰዓት ጀምሮ
አድራሻ: በኢትዮጲያ ብሄራዊ ቲያትር
ዋጋ: 200 ብር ብቻ
መግቢያ ትኬት: በጃፋር መጽሀፍት እና በኢትዮጲያ ብሄራዊ ቲያትር በር ላይ ከቀኑ 8፥00 ጀምሮ
የመድረክ አጋፋሪ: ሰላማዊት ደጀን
ተጋባዥ እንግዳ:
- አቶ ጥበቡ በለጠ
- ጋዜጠኛ
- ብርሃን አዲስ
- ደራሲ
- መ/ር ታዬ ቦጋለ
- የታሪክ ምሁር
- ዳግማዊ አሰፋ
- የህግ ባለሙያ
- አብነት አየለ
- የሰነ-ልቦና ባለሙያ
- ያሬድ ሲሳይ
- ልዩ ወግ
ገጣሚ:
- አስታውሰኝ ረጋሳ
- ልደት ጴጥሮስ
- ዶ/ር አበባ የሺጥላ
ለበለጠ መረጃ: https://mekliteventsandpromotion.com/
Share This Event